"ለውጥ እንደዋዛ አይመጣ። እንደዋዛ ግን ይጀመራል።"
በዚህ መሪ ቃል የተጀመረው "የተጨማሪ የወሊድ ፈቃድ" ዘመቻ ሦስተኛ አመቱ ላይ ደርሷል
በጥቂቱም ቢሆን ለውጦችን አይተናል።
#የወሊድፈቃድ_ስጦታአይደለም
#ብንወልድ_ብናሳድግ_ለአገርነው
#ተጨማሪየወሊድፈቃድ_ለሠራተኛእናቶች
#የህጻናትማቆያበሁሉምተቋማት
#የተወለዱትሁሉ_ጡትጠብተውይደጉ
#ልጅማሳደግየባልናሚስትሥራነው
#ብንወልድ_ብናሳድግ_ለአገርነው
#ተጨማሪየወሊድፈቃድ_ለሠራተኛእናቶች
#የህጻናትማቆያበሁሉምተቋማት
#የተወለዱትሁሉ_ጡትጠብተውይደጉ
#ልጅማሳደግየባልናሚስትሥራነው
አብራችሁኝ ለተጓዛችሁ እና የሴቶች እና የህጻናት ነገር የሚገዳችሁ ሁሉ አመስግናችኋለሁ።
No comments:
Post a Comment