ጤና ይስጥልኝ !
ትብብራችሁን እፈልጋለሁ።
በወሊድ ምክንያት ምን ያህል ሴቶች ሥራ እንዳቆሙ ሊያሳይ የሚችል መረጃ ለማሰባሰብ ጥረት እያደርኩ ነው።
ለዚህ መረጃ አሰባሰብ ሊረዳኝ እንዲችል #ለልጄ የሚል ሀሽ ታግ አዘጋጅቻለሁ።
ስለዚህ ሥራ የለቀቃችሁ እናቶች ወይም ሚስቶቻችሁ ሥራ የለቀቁ ባሎች #ለልጄ የሚለውን ሀሽ ታግ በአስተያየት መስጫው ላይ እንድታስቀምጡልኝ እንዲሁም የምትኖሩበትን ከተማ በመጨመር እንድትተባበሩኝ በአክብሮት እጠይቃለሁ ።
#ለልጄ አዲስ አበባ
በአካባቢያችሁም ሥራ ያቆመች እናት ታውቁ እንደሆነ
#ለልጄ አዲስ አበባ 1
#ለልጄ አዲስ አበባ 1
በማለት እንድትገልፁልኝ ይሁን።
ስለ ጊዜያችሁ የከበረ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
እግዚአብሔር ይስጥልኝ
Share. Share. Share. Share
No comments:
Post a Comment