Friday, December 13, 2019

ተጨማሪ የወሊድ ፈቃድ

ይህ ዘመቻ ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ እጅግ ብዙ በእኔ አቅም ሊፈቱ የማይችሉ የሠራተኛ እናቶችን ችግር እሰማለሁ።
ከዚህ በታች የተቀመጠው መልእክትም በኢትዮጵያ አየር መንገድ የምትሠራ አዲስ እናት መልእክትን ነው።
ከወለደች ሦስት ወር ሊሆናት ነው። የሦስት ወር ህጻን አስቀምጣ ወደ ሥራ ልትመለስ ነው። ይህ ሥራ እንደሌሎቹ ሥራዎች ማታ ወደ ቤት የሚመለሱበት አይደለም። ከአገር የሚስ
ያስወጣ አውሎ የሚያሳደር እንጂ።
እስቲ አስቡት።
መልእክቱን ሼር እንድታደርጉ በአክብሮት እጠይቃለሁ!
"I am working in Ethiopian in the position of cabin crew. I am already gave birth for my second baby before 45 days. In this case my maternity leave will be done after 15 days. After that they will allow one month with out pay. And they r expecting me to start flight when my baby is only three month 😱. In z previous times 3 month leave without pay was allowed. But currently they deny our request. In our case once we start flight, let alone breastfeeding, seeing our babies is restrictred. I am so stressed leaving my baby in such a way."

No comments:

Post a Comment